ፋብሪከችን በአማራ ክልል ባህርዳር የሚገኝ ሲሆን, ዘመናዊ ቴክኖሎሀጂን በመጠቀም ከጣሊያን ባስመጣነው መሳሪያ የተለያዩ መጠን ያለውን እብነበረድ በተለያየ መጠን እያመረተ ለገበያ ያቀርባል፡፡
በኢንዱስትሪ ዘርፉ በዘመናዊ የቴክኖሎጂ ጥበብ የተመሰረተ የማምረቻ ፋብሪካ ሲሆን በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ ይገኛል፡፡ ከማዕድን ማውጫ ሳይት የሚመጡትን የተለያየ ቀለምና ቅርጽ ያላቸው የግራናይት አይነቶችን ወደ ፋብሪካችን በመላክ በደንበኞች ፍላጐት መሰረት እያቀረብን እንገኛለን፡፡ በከፍተኛ መጠን፣ ፍጥነትና ጥራት የማምረት አቅሙ የሚታወቀው ፋብሪካችን በአዲስ ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ጥራት ያለውን ምርት በማምረት በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶቹን ለገበያ ያቀርባል፡፡
በኢንዱስትሪ ዘርፉ በዘመናዊ የቴክኖሎጂ ጥበብ የተመሰረተ የማምረቻ ፋብሪካ ሲሆን በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ ይገኛል፡፡ ከማዕድን ማውጫ ሳይት የሚመጡትን የተለያየ ቀለምና ቅርጽ ያላቸው የግራናይት አይነቶችን ወደ ፋብሪካችን በመላክ በደንበኞች ፍላጐት መሰረት እያቀረብን እንገኛለን፡፡ በከፍተኛ መጠን፣ ፍጥነትና ጥራት የማምረት አቅሙ የሚታወቀው ፋብሪካችን በአዲስ ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ጥራት ያለውን ምርት በማምረት በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶቹን ለገበያ ያቀርባል፡፡
በአማራ ክልል በባህርዳር ከተማ የሚገኘው ይህ የቴራዞ ንጣፍ ፋብሪካ ከጣሊያን ሀገር ባመጣነው ከፊል-ሮቦቲክ ቴክኖሎጂ ዲዛይን የተደረገ ሲሆን ይህም ለሀገራችን በአይነቱ የመጀመሪያው ነው፡፡ በደንበኞቻችን ፍላጐት መሰረት የተለያየ ቀለም እና መጠን ያላቸው ደረጃቸውን የጠበቁ ምርቶችን እያመረተና በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ ይገኛል፡፡